እንደ ቃሉ ጸልይ

አቤቱ ቃልህ በሰማይ ለዘለዓለም ይኖራል (መዝሙር 119፤89)

እግዚአብሔር በቃሉ አማካኝነት እንደሚያናግረን ታውቃላችሁ።እሱን በቃሉ መሰረት በመጸለይ ከእርሱ ጋር መናጋገር እንችላለን፤ ስንጸልይም ወደ እርሱ በመመለስ መሆን አለበት ። ምናልባት እላችኀለሁ “”እንደ ቃሉ ጸልዩ”” የሚለውን ሐረግ ሰምተው የማያውቁ ከመሆኑም በላይ ይህን እንዴት ማድረግ እንደሚቻል ግራ ይጋባሉ። እኔ አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት እንደ ቃሉ መጸለይ ወይም እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት መጸለይ የሚለውን ሐሳብ ሳስብ ማንኛውም አማኝ ሊያገኘው የሚችለውን ቀላል የጸሎት ዓይነት ነው ። የሚጠይቀው ንባብ ብቻ ነው ወይም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን ቃላት ቃሉን ማንባብና ደስ በሚያሰኝ መንገድ መጸለይ ለግላቸው ወይም ለሌላ ሰውም ይጠቅማሉ ። ከሁሉ የተሻለውን መንገድ ይህን ለማድረግ ቅዱሳት መጻሕፍትን ቀድመህ ማቅረብ አምናለሁ ። እግዚአብሔር ቃልህ እንዲህ ይላል እኔም አምናለሁ።”

ኤርምያስ 31፤3 ለራስህ ብትጸልይ አንድ ነገር ትናገር ነበር እንዲህ ይላል “”እግዚአብሔር ሆይ፤የአንተ ቃል እንዲህ ይላል አንተ የተወደደ እኔን በዘላለም ፍቅር እና በቸርነት ስበኸኛል እንዲህ ያለውን በጎነት በጣም ስለወደድከኝ እና ወደ አንተ መቅረብን ስለሰጠኻኝ አመሰግናለሁ
። ጌታ ሆይ ለእኔ ያለህን ፍቅር ስንዲያውቅ እርዳኝ፡፡ ይህንን ጥቅስ ለወዳጅህ ሱዚ ከፀለይክ፣ እግዚአብሔር በእርግጥ እንደሚወዳት ለማመን ሲታገሉ የነበሩ አይነት ነገር ነው። እግዚአብሔር ሆይ፣ ቃልህ ሱዚ ከአንተ ጋር በወደድከው በዘላለም ፍቅር በቸርነት የሳብከው፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ሱዚ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፍቅርህ ውስጥ በጣም አስተማመኝ የደህንነት ስሜት እንዳልተሰማት ታውቃለህ, ስለዚህ ስሜቷን በእውነት እንድታሸንፍ እጠይቅሃለሁ፡፡

የእግዚአብሔር ቃል ለአንተ፤ ለሰዎች ሁሉ ነው፤ቃሉን ስናውቅና ወደ እርሱ ስንጸልይ እርሱም ይወዳል፡፡


የእግዚአብሔር ቃል ዛሬ ለአንተ ፦ እግዚአብሔር የሚወደው እሱ በሚፈልገው መንገድ አንተም እንድትሆን ነው፡፡

Facebook icon Twitter icon Instagram icon Pinterest icon Google+ icon YouTube icon LinkedIn icon Contact icon