የፈውስ ቃል

እግዚአብሔር ለሕይወትህ እቅድ አለው፤ እናም በምትጎዳበት ጊዜ ሊፈውስህ ይፈልጋል። በዮሐንስ 10:10 ላይ ኢየሱስ ወደ ምድር የመጣው የተትረፈረፈ ሕይወት ሊሰጠን እንደሆ ይናገራል፣ እናም የዚህ የተትረፈረፈ ሕይወት አካል የሆነው ደግሞ ጤናማና በአካላዊ፣ በመንፈሳዊ፣ በአእምሮ እና በስሜታዊነት ምሉዕ ህይወትህ እንዲኖርህ ማስረገጥ ነው።

እውነታው ግን በሽተኛ መሆን እንደምትችለው ዓይነት ጤንነትን “መያዝ” አልቻልክም፡፡ ለምሳሌ፣ ጉንፋን ከያዘው ሰው አጠገብ ካለህ፣ በጉንፋን ለመያዝ ምንም ነገር አታደርግም። በአካባቢው በመገኘትህ ብቻ ልትያዝ ትችላለህ፤ ምክንያቱም ይህ የበሽታና የበሽታ ባህርይ ነው፡ ፡ ነገር ግን በጤናማ ሰው አጠገብ ልትሆን በመቻልህ የእነርሱ ጤንንት ላታገኝ ትችላለህ፡፡ ስለዚህ ጤናን መምረጥ አለብህ፡፡

አውርድ
Amharic-The Healing Word eBOOK የፈውስ ቃል
Facebook icon Twitter icon Instagram icon Pinterest icon Google+ icon YouTube icon LinkedIn icon Contact icon