ዝቅ በማለት የበለጠ አሳይ

ዝቅ በማለት የበለጠ አሳይ

በእኔ ኑሩ እኔም በእናንተ። ቅርንጫፍ በወይኑ ግንድ ባይኖር ከራሱ ፍሬ ሊያፈራ እንዳይቻለው፥ እንዲሁ እናንተ ደግሞ በእኔ ባትኖሩ አትችሉም። (ዮሐንስ 15፤4)

ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ይበልጥ ባዳበርን መጠን የዚያኑ ያህል ደስታና በጋለ ስሜት እንሆናለን ፤ይህ ደግሞ ጥሩ ነው ። ይሁን እንጂ ለሰዎች አንደንድ ተጨማሪ አስደሰች ነገሮችን ማሳየት አለብን፡ የእውነተኛ ለውጥ ጥሩ ማስረጃን ማየት አለበቸው ።

ጳውሎስ ህይወታችን ሰዎች ሊያነቧቸው የሚችሉ ፊደላት መሆን አለባቸው ብሏል (2 ይመልከቱ የቆሮንቶስ ሰዎች 3፤3). በሌላ አነጋገር ባህሪያችን ወይም ስሜታችን ከቃላት ይልቅ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይናገራል ። ባለፉት ዓመታት ግለትና ቅንዓት መሆን እንዳለበት ከትዕግስት፣ ከመልካምነት፣ ከቸርነት፣ ከመልካም ስነምግባር እና ሰዎችን ለመርዳት ፈቃደኛ መሆን እንደለበት ተገንዝቤያለሁ፡፡ በእርግጥም የምናደርጋቸው ነገሮች ከንግግራችን የበለጠ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይናገራሉ ። እርግጥ ነው፣ ስለ ኢየሱስ ለሰዎች መናገር ያለብን በቃላት ስለተነገርነው በትክክለኛው ጊዜ በጣም ጠቃሚ ሊሆን ቢችልም እውነተኛ ክርስቲያኖች ግን በፍሬ ይታወቃሉ ።

ከእግዚአብሔር ጋር መገነኘት ብዙ ጊዜ ባጠፋህ መጠን የዚያኑ ያህል ብዙ ፍሬ ታፈራለህ
።ይህ መልካም ፍሬ የእግዚአብሔር ክብር በመጎናጸፍ መልካም ፍሬ አብዛኞቹ ድምፃቸሁን ከፍ አድርገው ይናገራል፡፡ ሰዎች በተለወጡት ቃለት ለማሳመን እንደሞከርኩ አውቃለሁ እናም በጭራሽ አለማኑም፣ነገር ግን በኃለኞቹ ዓመታት እርደታ ይፈልጋሉ እናም መቼና መቼ እንደረደኃቸው እግዚአብሔር በሕይወቴ ውስጥ በትክክል እንደሠራ ተገነዘቡ፡፡ መልካም ፍሬ መከራከር በጣም ከባድ ነው። ምክንያቱም እኛ ነን የምንለውን መሆናችን ማረጋገጫ ነው፡፡ ሰዎችን ሁልጊዜ እንዴት እንደምትይዙ መጠንቀቅ እንደምኖርባችሁ አበረታታለሁ፡፡


የእግዚአብሔር ቃል ዛሬ ለአንተ፤ ይህ ቀን ከማለቁ በፊት ብዙ ሰዎች እንደሚያጋጥሙህ የታወቀ ነው። በፈገግታ ተዉአቸው!

Facebook icon Twitter icon Instagram icon Pinterest icon Google+ icon YouTube icon LinkedIn icon Contact icon