ተስፋ በአስቸጋሪ ጊዜያት ውስጥ
ተስፋ የምንጠብቀው አንድ መልካም ነገር እንደሚሆን አርግጠኛ መሆን ነው፡፡ እርሱም በቀጥታ ከእምነታችንና ከምናምንበት ነገር ጋር የተቆራኘና የተዛመደ ነው፡፡ በተስፋ ስንሞላ ሕይወታችን በሰላምና በደስታ ይጥለቀለቃል፡፡
ስማኝ ተስፋ መቁረጥ
ሰይጣን በረቀቀው መንገዱ ሁለንተናችንን ማለትም ሰውነታችንና ነፍሳችንን ከመጨቆን ወደ ኋላ አይልም፡፡
እንደምወዳቸው ንገሯቸው
እግዚአብሔር ይወድሃል!
ለምን ጌታ ሆይ?
ግራ ተጋብታችኋል? አንድ እንግዳ ነገር፣ ፈጽሞ ሊገባችሁ ያልቻለ ጉዳይ በህይወታችሁ ሳትፈልጉት እየሆነባችሁ ይሆን?