ሌላ አምላክ ለማግኘት ትራባለህን?

የተራበችን ነፍስ አጥግቦአልና፥ የተራቈተችንም ነፍስ በበረከት ሞልቶአልና። (መዝሙር 107፤9)

ስንራብ ምግብ ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን ።ስለ ምግብ እናስባለን፣ስለእሱ እንነጋገራለን፤ለመግዛት ወደ ሱቅ እንሄዳለን በጥንቃቄ እናዘጋጀለን ። በህይወታችን ውስጥ በተመሳሰይ እግዚአብሔርን እያተራብን ልንኖር ይገባል የሚል እምነት አለኝ፤ እንዲህ ዓይነት አመለካከት ይኑርህ በትጋት፣በጋለ ስሜት፣ በቅንዓትና በቁም ነገር።በሙሉ ልብ እግዚአብሔር ልንፈልገው ይገባል፡፡

በየሳምንቱ በተፈጥሮ ምግብ ላይ ብዙ ጊዜ እናሳልፋለን, ነገር ግን ምን ያህል ለመንፈሳዊ ምግብ እናወጣለን? የተፈጥሮ ምግብ ፍለጋ፣ዝግጅትና ለመመገብ አብዛኞቻችን ቢያንስ በሳምንት አስራ አራት ሰዓት እናጠፋለን ብዬ እገምታለሁ፡፡ እኛ እግዚአብሔርን በመፈለግ ምን ያህል ጊዜ እናጠፋለን ብለን ራሳችንን በሐቀኝነት መጠየቅ እና ስለ እርሱ መማር። ከእግዚአብሔር ጋር በጣም የምንቀራረብ መሆናችን የተመካው በምን ያህል ጊዜ ላይ ነው ከእርሱ ጋር ያለንን ግንኙነት ለማሳደግ ፈቃደኞች ነን።ጊዜ ለሁላችንም ጠቃሚ እና በጣም አስፈላጊ በሆኑ ነገሮች ላይ ልንጠቀምበት ይገባል. ጊዜአችሁን ማባከን ወይም ስራ ላይ ማወል ትችላለችሁ፡ የእናንተ ምርጫ ነው፡፡ የምናባክነው እና የምናጣው፤ ነገር ግን ስራ ላይ የማናውለው ትርፍ እናገኛለን፡፡

የተፈጥሮ ምግብ ፍለጋ የምታጠፋውን ያህል እግዚአብሔርን በመፈለግ እንድታሳልፉ አጥብቄ እመክራለሁ፡፡ ወዲየሁኑ በጥበብ እና በመገኘት ትሞላለህ ። ነፍሳችሁን በራሱ ሲሞላ የማተውቁት እርካታ ታገኛለችሁ፡፡


የእግዚአብሔር ቃል ዛሬ ለአንተ- የተራበች ነፍስን የሚያጠግብ እግዚአብሔር ብቻ ነው፤ ስለዚህ በፕሮግራምህ ውስጥ ቅድሚያ ስጠው።

Facebook icon Twitter icon Instagram icon Pinterest icon Google+ icon YouTube icon LinkedIn icon Contact icon